Feb 26 2022 0 እማማ ዘውዲቱ አንድ ተጨማሪ ልጅ በስርዓተ ቤተክርስቲያን ዳሩ እማማ ዘውዲቱ በግቢያቸው ከዚህ በፊት 22 ልጆችን ድረው የነበረ ሲሆን ይህ አሁን የዳሩት ልቻቸው እንዳልካቸው መኮንን 23 ሆኖ የተዳረ ነው Post navigation Previous PostPrevious ህክምናNext PostNext የፈረስ ትራንስፖርት አገልግሎት ለበጎ አድራጎት ተቋማት ድጋፍ ለማድረግ ከመረጣቸው ተቋማት መካከል የዘውዲቱ መሸሻ የሕጻናት ማሳደጊያ ሆኖ ተመርጧል።