እንኳን ደስ አላችሁ!
እማማ ዘውዲቱ አንድ ተጨማሪ ልጅ በስርዓተ ቤተክርስቲያን ዳሩ እማማ ዘውዲቱ በግቢያቸው ከዚህ በፊት 22 ልጆችን ድረው የነበረ ሲሆን ይህ አሁን የዳሩት ልቻቸው እንዳልካቸው መኮንን 23 ሆኖ የተዳረ ነው
እማማ ዘውዲቱ አንድ ተጨማሪ ልጅ በስርዓተ ቤተክርስቲያን ዳሩ እማማ ዘውዲቱ በግቢያቸው ከዚህ በፊት 22 ልጆችን ድረው የነበረ ሲሆን ይህ አሁን የዳሩት ልቻቸው እንዳልካቸው መኮንን 23 ሆኖ የተዳረ ነው
ዛሬ ታህሳስ 24/2014 ዓም በዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ መልጃ ማዕከል ውስጥ ከቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የተወጣጡ ዶክተሮች የነጻ ህክምና ካምፔን አደረጉ ***/// በዚህ ህክምና 35 ህጻናትና ወላጆቻቸው እንዲሁም በድርጅቱ ውስጥ የሚገኙ ህጻናትና ሰራተኞች በድምሩ ወደ120 ሰዎች ተጠቃሚ ሆነዋል:: የህክምና ቡድኑ አስተባባሪ ዶ/ር ምስክር ባስተላለፉት መልእክት እንደተናገሩት በእማማ ዘውዱቱ ሥራ መደነቋንና በቀጣይም አብረን ለመስራት ዝግጁ…
*///* ለዘውዲቱ መሸሻ የህጻናት ማሳደጊያ እስታፍ የቢሮ ሰራተኞች መጀመሪያ ደረጃ እርዳታ(First Aid) አሰጣል ስልጠና በብሉ እልዝ ካምፓኒ(blue health company) በድርጅቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ታህሳስ 15/2014 ዓ.ም ተሰጠ ስልጠናው ህጻናቱ በግቢ ውስጥ ድንገት ሲታመሙ ወደ ህክምና ተቋማት እስኪደርሱ ድረስ መሰጠት ስላለበት እርዳታ ግንዛቤ እንዲያገኙ ተደርጓል።
እንኳን ደስ አልዎት እናታችን እንኳን ተወለዱ በደስታችን ከጎናችን ለነበራችሁ ለረዳችሁን ለምትረዱን ሁሉ አምላክ ዋጋችሁን ይክፈላችሁ። እናታችን ቁስቋም አከባቢ ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በተሰጣቸው ሰፊ ግቢ ሥራቸውን አስፍተው ለመስራት ፍላጎት አላቸው አብሮ ለመስራትና እርሳቸውን ለማገዝ ለምትፈልጉ ስልክ 0911027171 ዘውዲቱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000004338573
ብጹዕ አቡነ ፋኑኤል የአሜሪካ ዲሲ እና አከባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ እማማ ዘውዲቱ እና ልጆቻቸውን ጎበኙ። በጉብኝታቸው ወቅት በሳቸው የበላይ ጠባቂነት የተቋቋመው የቅዱስ ዮሀንስ በጎ አድራጎት ማህበር የእስፖንሰርሺፕ ድጋፍ ከማበርከታቸውም በላይ ጸሎተ ብራኬ ሰጥተው ወደፊት ከእማማ ዘውዲቱ እና ከልጆቻቸው እንደማይሉ ቃል በመግባት አበረታተዋል። *** ብጹዕነትዎ ረጅም ዕድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን
Name of the organization “Yezewditu Meshesha Yehitsanatna Beteseb Yebego Adragotna Limat Mahber” was registered by the Agency of Charities and societies with a registration number first 3023 in 2010 and later during registration period with reg. number 0528. Establishment Since its establishment in 1991 Zewditu Meshesha Yehitsanatna Beteseb Bego Adragotna Limat Mahber (Zewditu Meshesha Children…