የቁስቋም ጣይቱ ብጡል የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎት ልማት ማህበርን ጋር ምክክርና ጉብኝት አደረጉ፡፡
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17/2018 ዓ.ም የቁስቋም ጣይቱ ብጡል የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎት ልማት ማህበርን በአካል በመጎብኘት የተለያዩ የልማት እና የህጻናት ድጋፍ ሥራዎችን ተመልክተዋል። በዚሁ ውይይት ወቅት የድርጅቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ቀሲስ አበባየሁ ፍቃዱ በሰጡት ገለጻ፣ ድርጅቱ እንዴት እንደተመሰረተ፣ በየደረጃው ያለፈባቸውን ሂደቶች እና በአሁኑ ወቅት ያለበትን ሁኔታ…