የቁስቋም ጣይቱ ብጡል የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎት ልማት ማህበርን ጋር ምክክርና ጉብኝት አደረጉ፡፡

By adminzewd

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17/2018 ዓ.ም የቁስቋም ጣይቱ ብጡል የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎት ልማት ማህበርን በአካል በመጎብኘት የተለያዩ የልማት እና የህጻናት ድጋፍ ሥራዎችን ተመልክተዋል። በዚሁ ውይይት ወቅት የድርጅቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ቀሲስ አበባየሁ ፍቃዱ በሰጡት ገለጻ፣ ድርጅቱ እንዴት እንደተመሰረተ፣ በየደረጃው ያለፈባቸውን ሂደቶች እና በአሁኑ ወቅት ያለበትን ሁኔታ…

ለማዕከሉ ህፃናት በበጎ ፈቃደኛ የህክምና ባለሙያዎች የጤና ምርመራ ተካሄደ

By adminzewd

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14/2018 ዓ.ም የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበር በሽሮሜዳ ቁስቋም ለሚገኙ ዕድሜያቸው ከ12 ዓመት በታች ለሆኑ የማዕከሉ ህፃናት የጤና ሁኔታ ለማሻሻል ያለመ የጤና ምርመራና የምክር አገልግሎት በበጎ ፈቃደኛ ዶክተሮች መጋቢት 12/2018 ዓ.ም ተከናውኗል። በዚህ ፕሮግራም የህፃናቱ የጤና ምርመራ አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን፣ የእድገት እና የአመጋገብ ሁኔታቸውም ምርመራ ተደርጎላቸዋል። ከምርመራው ጎን ለጎን…

ለማዕከሉ ህፃናት በበጎ ፈቃደኛ የህክምና ባለሙያዎች የጤና ምርመራ ተካሄደ

By adminzewd

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14/2018 ዓ.ም የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበር በሽሮሜዳ ቁስቋም ለሚገኙ ዕድሜያቸው ከ12 ዓመት በታች ለሆኑ የማዕከሉ ህፃናት የጤና ሁኔታ ለማሻሻል ያለመ የጤና ምርመራና የምክር አገልግሎት በበጎ ፈቃደኛ ዶክተሮች መጋቢት 12/2018 ዓ.ም ተከናውኗል። በዚህ ፕሮግራም የህፃናቱ የጤና ምርመራ አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን፣ የእድገት እና የአመጋገብ ሁኔታቸውም ምርመራ ተደርጎላቸዋል። ከምርመራው ጎን ለጎን…

ለማዕከሉ ህፃናት በበጎ ፈቃደኛ የህክምና ባለሙያዎች የጤና ምርመራ ተካሄደ

By adminzewd

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14/2018 ዓ.ም የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበር በሽሮሜዳ ቁስቋም ለሚገኙ ዕድሜያቸው ከ12 ዓመት በታች ለሆኑ የማዕከሉ ህፃናት የጤና ሁኔታ ለማሻሻል ያለመ የጤና ምርመራና የምክር አገልግሎት በበጎ ፈቃደኛ ዶክተሮች መጋቢት 12/2018 ዓ.ም ተከናውኗል። በዚህ ፕሮግራም የህፃናቱ የጤና ምርመራ አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን፣ የእድገት እና የአመጋገብ ሁኔታቸውም ምርመራ ተደርጎላቸዋል። ከምርመራው ጎን ለጎን…

በድርጅቱ ግቢ ውስጥ የእማማ ዘውዲቱን 84 ዓመት ልደት በአልና የዘንድሮ ዓመት ሶስት የኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎችን የክብር እንግጆችና ልጆቻቸው በተገኙበት በደስታ አክብረዋል።።

By adminzewd

የዘውዲቱ መሸሻ የሕፃናት ቤተሰብ በጎ አድራጎት ልማት ማኅበር ጥቅምት 2/2018 ዓ.ም በድርጅቱ ግቢ ውስጥ የእማማ ዘውዲቱን 84 ዓመት ልደት በአልና የዘንድሮ ዓመት ሶስት የኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎችን የክብር እንግጆችና ልጆቻቸው በተገኙበት በደስታ አክብረዋል።። በዕለቱ በክብር እንግድነት የተገኙት ብፁዕ አቡነ ናትናኤል የሚኒሶታ ዴንቨር ኮሎራዶ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት የድርጅቱ የክብር አምባሳደር በወቅቱ ባስላለፉት መልእክት እመ…

እናመሰግናለን

By adminzewd

​ኢትዮ ቴሌኮም በሀገራችን ካሉ ግንባር ቀደም እና ጠንካራ ተቋማት አንዱ እንደመሆኑ መጠን፣ በንግድ ስራው ዘርፍ ብቻ ሳይሆን ማህበራዊ ሃላፊነቱንም በከፍተኛ ስሜት እንደሚወጣ በተግባር አሳይቷል። ይህንን ለማረጋገጥ ደግሞ ለእመበረከት ዘውዲቱ መሸሻ የህፃናት ማሳደጊያ ማዕከል እያደረገ ያለው ድጋፍ እንደ ማሳያ ሊጠቀስ ይችላል። ​የዘውዲቱ መሸሻ የህፃናት ማሳደጊያ ለበርካታ ዓመታት የነገ ተስፋ ለሆኑ ህፃናት በፍቅር፣ በእንክብካቤ እና በጤንነት እንዲያድጉ…