እናመሰግናለን

By adminzewd

​ኢትዮ ቴሌኮም በሀገራችን ካሉ ግንባር ቀደም እና ጠንካራ ተቋማት አንዱ እንደመሆኑ መጠን፣ በንግድ ስራው ዘርፍ ብቻ ሳይሆን ማህበራዊ ሃላፊነቱንም በከፍተኛ ስሜት እንደሚወጣ በተግባር አሳይቷል። ይህንን ለማረጋገጥ ደግሞ ለእመበረከት ዘውዲቱ መሸሻ የህፃናት ማሳደጊያ ማዕከል እያደረገ ያለው ድጋፍ እንደ ማሳያ ሊጠቀስ ይችላል። ​የዘውዲቱ መሸሻ የህፃናት ማሳደጊያ ለበርካታ ዓመታት የነገ ተስፋ ለሆኑ ህፃናት በፍቅር፣ በእንክብካቤ እና በጤንነት እንዲያድጉ…

እናመሰግናለን

By adminzewd

ኢትዮ ቴሌኮም በሀገራችን ካሉ ግንባር ቀደም እና ጠንካራ ተቋማት አንዱ እንደመሆኑ መጠን፣ በንግድ ስራው ዘርፍ ብቻ ሳይሆን ማህበራዊ ሃላፊነቱንም በከፍተኛ ስሜት እንደሚወጣ በተግባር አሳይቷል። ይህንን ለማረጋገጥ ደግሞ ለእመበረከት ዘውዲቱ መሸሻ የህፃናት ማሳደጊያ ማዕከል እያደረገ ያለው ድጋፍ እንደ ማሳያ ሊጠቀስ ይችላል። ​የዘውዲቱ መሸሻ የህፃናት ማሳደጊያ ለበርካታ ዓመታት የነገ ተስፋ ለሆኑ ህፃናት በፍቅር፣ በእንክብካቤ እና በጤንነት እንዲያድጉ…

የዓለም ባንክ

By adminzewd

የዓለም ባንክ የሥራ አላፊዎች የዘውዲቱ መሸሻ የሕጻናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማኅበርን ጎበኙ የዓለም ባንክ የሥራ አላፊዎች ህዳር 26/2017 ዓ.ም ቁስቋም አካበቢ የሚገኘው ማዕከል በአካል ተገኝተው ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በጉብኝታቸውም የእማማ ዘውዲቱን ያለፉት 35 ዓመታት የሠሩት ሥራ በአካል ተገኝተው መመልከታቸው እንዳስደሰታቸው በመግለጽ የዓለም ባንክ በቀጣይ ሰራተኞቹን ሁሉ ይዞ በመምጣት እንደሚጎበኛቸው ቃል ገብተዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የእማማ ዘውዲቱ…

እናመሰግናለን

By adminzewd

በ2016 ዓ.ም በዘመን መለወጫ በአል ለልጆቻችን በዘውዲቱ መሸሻ ሕፃናት ማሳደጊያ ማዕከል በመገኘት ኢትዮቴሌኮም 128,750ብር የገንዘብ ስጦታ ከማበርከቱም በላይ ለልጆቻችን የምሳ ግብዣ  በማድረግ የፍቅር ማዕድ አጋርተዋል እንዲሁም ለ2016 ዓ.ም የትምህርት የቁሳቁስ ድጋፍ አድርገውልናልናል በሕፃናቱ ሥም እናመሰግናለን!! ኢትዮቴሌኮም እናመሰግናለን

እማማ ዘውዲቱ ድርጅት ውስጥ ያደጉ አራት ልጆችን አስመረቀ

By adminzewd

የእማማ ዘውዲቱ ድርጅት ጥቅምት 6/2015 ዓ.ም በድርጅቱ ውስጥ ያደጉ አራት ልጆችን አስመረቀ በዕለቱ ከተለያዩ ተቋማት የተመረቁት ተማሪዎች 2 በማስተርስ 2 ደግሞ በዲፕሎማ የተመረቁ ናቸው ተማሪዎቹ በምረቃቸው ወቅት ለእዚህ ክብር ያበቃቸውን የእማማ ዘውዲቱ እና የድርጅቱን ድካም አቅም በፈቀደ ሁሉ ለመመለስና ሀገራቸው በመጥቀም ብድራቸውን ለመመለስ እንደሚተጉ ተናግረዋል።