ህክምና
ዛሬ ታህሳስ 24/2014 ዓም በዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሰብ መልጃ ማዕከል ውስጥ ከቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የተወጣጡ ዶክተሮች የነጻ ህክምና ካምፔን አደረጉ ***/// በዚህ ህክምና 35 ህጻናትና ወላጆቻቸው እንዲሁም በድርጅቱ ውስጥ የሚገኙ ህጻናትና ሰራተኞች በድምሩ ወደ120 ሰዎች ተጠቃሚ ሆነዋል:: የህክምና ቡድኑ አስተባባሪ ዶ/ር ምስክር ባስተላለፉት መልእክት እንደተናገሩት በእማማ ዘውዱቱ ሥራ መደነቋንና በቀጣይም አብረን ለመስራት ዝግጁ…