ቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ለድርጅታችን ህፃናትና ሰራተኞች የህክምና ድጋፍ አደረገ

By adminzewd

አዲስ አበባ | ነሀሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከዘውዲቱ መሸሻ የህፃናትና ቤተሰብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበር ጋር ባለው ትብብር መሰረት በድርጅቱ የሚገኙ ህፃናትና ሰራተኞችን በመጎብኘት የህክምና አገልግሎትና ድጋፍ ሰጠ፡፡ የሆስፒታሉ የህክምና ባለሙያዎች በድርጅቱ በአካል በመገኘት ለህፃናቱና ለሰራተኞች የጤና ምርመራ እና የህክምና አገልግሎት አከናውነዋል፡፡ በተጨማሪም የተለያዩ የህክምና ምርመራዎች በማድረግ ከጤና ሁኔታ ጋር በተያያዙ…